• Fri. Apr 3rd, 2026

ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ቄሮ በምስራቅ አርሲ ዞን፣ በዝዋይ ዱግዳ ወረዳ የፋሺስቱን ብልፅግና ፅህፈት ቤት አወደመ

Oct 13, 2024

መስከረም 28፣ 2024 አራታ በዮሌሳ ኦሮሚያ (ONM-ABI)

በምስራቅ አርሲ ዞን፣ በዝዋይ ዱግዳ ወረዳ ውስጥ የገበያ እና የትራንስፖርት እቀባን መሰረት በማድረግ ብልፅግና አዲሱን አደረጃጀት መሬት ለማስያዝ ያዘገጀችውን ፅህፈት ቤት በእሳት ወደመ።

መስከረም 9፣ 2024 በዝዋይ ዱግዳ ወረዳ፣ በመጃ ሸነን ቀበሌ ውስጥ የኦሮሞ ነፃነት ቄሮ ፋሺስቱ ብልፅግና ቡድን አዲስ አደረጃጀት በማዘጋጀት ህዝቡን ለማሰቃየት ያዘጋጀውን ፅህፈት ቤት በእሳት በማውደም የብልፅግና ተላላኪዎችን አስደንግጧል።

በእኛ ላይ እስር እና ግድያ በማጠናከር ሀብታችንንም ዘርፈው ቢያደኸዩንም አንደ ማህበረሰብ፣ የሰው ልጅ መብት በሐገሩ ላይ ሊኖረው የሚገገባውን ተጎናፅፎ እስክናይ እንታገላለን ብለው መልዕክታቸውን ለአቢኦ አስተላልፈዋል።

#ጨቋኙ_ኃይል_በኦነሰ_ኃይል_ይገረሰሳል!

#የሺኒጋው_ቃልኪዳን_ዘመቻ ይቀጥላል!

Leave a Reply

Discover more from Qeerroo Bilisummaa Oromoo

Subscribe now to keep reading and get access to the full archive.

Continue reading