ህዳር 22፣ 2021 አራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ (ONM-ABO)
- የኦሮሞን ህዝብ ትግል የአለም አጀንዳ አድርገነዋል። ከእንግዲህ ወደ ኋላ መመለስ የለም።
- ይህ ሰራዊት ዛሬም ነገም ስራው ሰራዊትነት ነው፤ ነገ አገሪቱን የሚያስተዳድረውን መዋቅር እናንተው ትመርጣላችሁ።
- እስካሁን እስር ቤቶች እና ፍርድ ቤቶች የሉም፤ እስር ቤት የለም ተብሎ ግን ሌባ ይቅር አይባልም!
- ወደ ፊንፊኔ በምናደርገው ጉዞ ጃዋር እና ባቃላ ከእስር ቤት ይወጣሉ።
- የሀይማኖት አባቶች፣ አስከሬን ከመንገድ ላይ አንስታችሁ ቅበሩ!
- አስተዳደራዊ መዋቅር እስክትመርጡ ራሳችሁን አስተዳድሩ! እኛ ጉዞዋችንን እንቀጥላለን።
ድል ለኦሮሞ ህዝብ!
