ግንቦት 1፣ 2024 አራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ (ONM-ABO)
የኦሮሞ ህዝብ ተስፋና መከታ የሆነው የኦነሰ በፋሺስት አብይ ብልፅግና ጦር ቡድን ላይ ከባድ እርምጃ መውሰዱን በማጠናከር አንጸባራቂ ድል እያስመዘገበ ነው።
በዚህም መሰረት ሚያዚያ 11፣ 2024 ከቀትር በኋላ 8:00 ሰዓት ላይ በምዕራብ ወለጋ ዞን ሀሩ ወረዳ አሌባንታ ቀበሌ ውስጥ የኦሮሞ ህዝብ ጉልበትና ጋሻ የሆነው የማፍያው ብልፅግና ጦር ላይ የማያዳግም እርምጃ ወስዷል። በርካቶችን ሲገድል፣ የተቀሩትንም በማቁሰል ሲጉዋዙበት የነበሩበትንም ተሽከርካሪዎች በማጽዳት አኩሪ ድል አስመዝግቧል።
ድል ለኦሮሞ ህዝብ!
