Welcome to our weekly event!
“የነፃነት ጮራ (Guchaa Bilisummaa)” የውይይት መድረክ የሚመጣው ቅዳሜ ህዳር 2፣ 2024 በ8:00 PM ኦሮሚያ ሰዓት ይጀመራል።
የዕለቱ ርዕስ: የኢትዮጵያ ሐገራዊ ምክክር ወይስ የብልፅግና ፓርቲ ምክክር?
እንግዳችን: ጃል ፀጋዬ ሃይሉ ባልቻ
መድረኩም በX-Space- https://x.com/AWoldetensa/status/1852108224050401519?t=5BXZO60JPd5o7KcDdMUGGw&s=19
Zoom, YouTube, Facebook, Telegram እና TikTok ላይ በቀጥታ ይተላለፋል።
“Yenetsanet Choora” – a discussion platform in Amharic will hold its weekly public discussion in the coming Saturday, November 2, 2024 at 8.00 PM Finfinnee time 1:00 PM EST
The topic: የኢትዮጵያ ሐገራዊ ምክክር ወይስ የብልፅግና ፓርቲ ምክክር?
The program will be broadcasted live through X-Space, YouTube, Facebook, TikTok, Telegram and Zoom platforms.
Yenetsanet Choora

