መስከረም 6፣ 2024 አራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ (ONM-ABO)
የኦሮሞ ነፃነት ቄሮ የገበያ የገበያ አድማ እና የትራንስፖርት እገዳ ዘመቻን እውን በማድረግ ላይ ይገኛል።
የገበያ አድማና የትራንስፖርት እገዳ የመጀመርያ ቀን በዋዜማው መስከረም 5፣ 2024 በምስራቅ አርሲ ዞን፣ ሲርካ እና ህንቆሎ ዋቤ ወረዳዎች ውስጥ አራት የፋሺስት ብልፅግና አስተዳደር ቢሮዎችን የኦሮሞ ነፃነት ቄሮ አመድ አድርጎዋል።
እርምጃ የተወሰደባቸው ቀበሌዋችም፦
ሲርካ ወረዳ
- ሶጂ ሳዴ ቀበሌ፣
- ሚታና ገዶ ቀበሌ እና
- ሚታና ሂንdheሳ ቀበሌ ሲሆኑ የአስትዳደር ቢሮዎቹም ከነሙሉ እቃቸው ወድመዋል።
ህንቆሎ ዋቤ ወረዳ
የመጪቱ ቀበሌ አስተዳደር ቢሮውንም ሙሉ በሙሉ አውድመውታል።
#የህዝብ_ተቃውሞው_ይቀጥላል❗
