• Wed. Apr 22nd, 2026

የኦነግ-ኦነሠ ከፍተኛው ዕዝ

የኦነግ-ኦነሠ ከፍተኛው ዕዝ መገለጫ

  • Home
  • የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአብይ አገዛዝ የተፈፀሙት በደሎች፣ ስልታዊ በደሎች መሆናቸውን አረጋገጠ (ኦነግ-ኦነሠ መግለጫ)

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአብይ አገዛዝ የተፈፀሙት በደሎች፣ ስልታዊ በደሎች መሆናቸውን አረጋገጠ (ኦነግ-ኦነሠ መግለጫ)

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ጥሰት ተግባራትን አስመልክቶ ዓመታዊ ሪፖርት አስነብቧል። ሪፖርቱ ባለፉት ሰባት አመታት…

ሞያሌ እና ሌሎች የድንበር ጉዳዮችን በተመለከተ (የኦነግ-ኦነሠ መግለጫ)

አብይ አህመድ፣ የኦሮሞ ተራማጅ ሀይሎች መሰባሰብ የህልውና ስጋት እንደሚፈጥርበት ስለሚገነዘብ፣ እርስ በርስ የሚያጋጩ ተከታታይ ቀውሶችን በመፍብረክ የኦሮሞን ፖለትካዊ የሃይል አንድነት…

የአሜሪካ ኤምባሲ የሰላም ጥሪ በተመለከተ (የኦነግ-ኦነሰ መግለጫ)

በዛሬው ዕለት በፊንፊኔ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍንጥሪውን በድጋሜ አቅርቧል። ለእውነተኛ ሰላም መስዋዕትነት የከፈለ ድርጅት እንደመሆናችን መጠንበሀገሪቱ…

በፊንፊኔ የኦነግ እና ኦፌኮ ጉባኤን ተከትሎ የተሰጠ መግለጫን በተመለከተ (የኦነግ-ኦነሠ መግለጫ)

ሀ. ይህ “የሰላም ሂደት” በኣገዛዙ የተቀናበረ ከቁምነገር ሊወሰድ እንደማይችል መሆኑን በድጋሚ እንገልፃለን የኦሮሞ ፖለቲካ ፓርቲዎች አጋጣሚውን ለመጠቀም ቢሞክሩም፣ በቅርቡ የተካሄደው…

ኦነግ እና ኦፌኮ ከገዥው ቡድን ጋር በሚያደረጉት ውይይት/ንግግር ዙሪያ ሁለት ዋና ዋና ትርክቶች (የኦነግ-ኦነሠ ጋዜጣዊ መግለጫ)

ሰሞኑን ባወጣነው መግለጫ፣ የአብይ አገዛዝ በኦሮሚያ ውስጥ በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት – ኦነሠ ላይ በወሰዳቸው ተከታታይ እርምጃዎች ሳይሳካለት በመቅረቱ፣ በዋነኛነት የኦሮሞ…

የኦሮሞ ፓርቲዎች የጥፋት ተባባሪነትን እምቢ ማለት አለባቸው፣ የኦሮሞ ባህል ከጭቆና መዳፍ ሊወጣና ሊጠበቅ ይገባል! (የኦነግ-ኦነሠ ጋዜጣዊ መግለጫ)

ከሞላ ጎደል ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ጋር በመላ አገሪቱ ውስጥ ግጭት የገባው የአብይ አህመድ አገዛዝ በኦሮሚያ ተስፋ የመቁረጥ እርምጃዎችን እየወሰደ ነው።…

አብይ አህመድ በኬንያ የድንበር ጠረፍ ዘመቻ ተብዬ ተውኔት በሚተውንበት በኣሁኑ ወቅት፣ ጀግኖቹ የህዝብ ልጆች ኣፍንጫው ስር በሱሉልታ (ሰሜን ሸዋ) የጸጥታ እና አስተዳደር ሃላፊዎቹን ከነ ግብር ኣበሮቻቸው ኣራግፈዋል

አብይ አህመድ በኬንያ የድንበር ጠረፍ ዘመቻ ተብዬ ተውኔት በሚተውንበት በኣሁኑ ወቅት፣ ጀግኖቹ የህዝብ ልጆች ኣፍንጫው ስር በሱሉልታ (ሰሜን ሸዋ) የጸጥታ…

በሰሜን ኬንያ ውስጥ ስለሚከናወነው ዘመቻ (ከኦነግ – ኦነሠ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ)

የኬንያ ፖሊስ በማርሳቢት እና ኢሲዮሎ ግዛቶች (ካውንቲዎች) የወንጀል አካላትን ነቅሎ ለማጥፋት እንቅስቃሴ መጀመሩን የሚገልጹ ዘገባዎች ደርሰውናል። የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት (ኦነሠ)…